የሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች ኅብረት የአገራዊ ምክክር ጉባዔ የትዝብት ሪፖርቱን ይፋ አደረገ
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia የሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች ኅብረት የአገራዊ ምክክር ጉባዔ የትዝብት ሪፖርቱን ይፋ አደረገ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች ኅብረት (ኢሰመድኅ) ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. እስከ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. የተካሄደውን አገራዊ ምክክር ጉባዔ አስመልክቶ፣ የመጀመሪያ የትዝብት ሪፖርቱን ነሐሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ይፋ አደረገ፡፡ ኅብረቱ በምክክሩ ጉባዔ ወቅት ያጋጠሙ ደካማና ጠንካራ ግኝቶችን አስመልክቶ የመጀመሪያውን ሪፖርት ይፋ ማድረጊያ ዓውደ ጥናት፣ የሕዝብ ተወካዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር
ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።







